Monday, May 21, 2018

በኢትዮጵያ ግብረ ሰዶምን ለማስፋፋት ፕሮቴስታንት አዋጇን በይፋ ጀምራለች

በኢትዮጵያ ግብረ ሰዶምን ለማስፋፋት ፕሮቴስታንት አዋጇን በይፋ ጀምራለች


Michal Fattal
Image result

"ሰው መንፈስ ነው" የሚለው የፕሮቴስታንቱ ትምህርት የሰዶማውያን አስተምህሮ ነው። በሀገራችን ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሥር እየሰደደ የመጣውና ብዙ ክርስቲያኖችን እያወዛገበ ያለው የእምነት ቃል እንቅስቃሴ/ Word faith movement / አስተምህሮ በአሁን ሰዓት በፕሮቴስታንት ቤተ እምነት ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ተሰጥቶት ታላላቅ በሚባሉ ፓስተሮች ሳይቀር ይህ እንግዳ የሆነ አጋንንታዊ ትምህርት በየመድረኮቻቸው በስፋት እየተሰበከ ነው።የእምነት ቃል እንቅስቃሴ በርካታ ክህደትና ኑፋቄ ያለው አስተምህሮ ሲሆን በዋነኛነት "ሰው መንፈስ ነው ነፍስ አለው በሥጋ ውስጥ ያድራል"የሚለው ትምህርት ግን ግብረ ሰዶማውያን የፈጠሩትና ሰዶማዊነትን በሃይማኖት ሽፋን ለማስፋፋት ሆን ተብሎ የታቀደ አጋንንታዊ አስተምህሮ ነው። ሰው መንፈስ ነው በሥጋ ውስጥ ያድራል የሚሉት የፕሮቴስታንት ሰባኪዎች በሥጋችን የምንሰራው ማናቸውም ዓይነት ኃጢአት እና ነውር ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ኅብረት አያቋርጠውም፤ እኛም የእግዚአብሔር ልጆች በመሆናችን ላይ የሚያመጣብን አንዳችም ዓይነት ተጽኅኖ የለውም የሚልና ትውልዱን መረን የለሽ የሚያደርግ በድፍረት ኃጢአት ክርስቲያኖች እንዲመላለሱ የሚያበረታታ በማር የተለወሰ መርዝ ነው። ሰው መንፈስ ነው በሥጋ ውስጥ ያድራል ማለት ልክ እንደ ዳዊትና ማኅደር ወይም እንደ መጽሐፍና ቦርሳ ማለት ነው መጽሐፍ ቦርሳ ውስጥ ይቀመጣል ቦርሳው ቢቆሽሽና ቢጨቀይም መጽሐፋ ላይ የሚያመጣው ተጽኅኖ የለም የሚለው የፕሮቴስታንቱ ፍልስፍና በሥጋችን ምንም ነገር ብንፈጽም ሰው የሚባለው ዋነኛው መንፈሳችንን አያረክሰውም አያቆሽሸውም ባዮች ናቸው። ወገኖቼ መጽሐፍ ቅዱስ "ለሰው ቅን የምትመስል መንገድ አለች ፍጻሜዋ ግን ሞት ነው" ብሎ እንደ ሚነግረን ይህ ትክክለኛ የሚመስለውና የሰዎችን ልቡና በቀላሉ ለማሳመን በሰይጣናዊ ጥበብ የተወጠነው ትምህርት ክርስቲያኖችን ሙሉ ለሙሉ ከእግዚአብሔር የሚለይና ከመንፈስ ቅዱስ ጸጋ የሚያራቁት የድፍረት ኃጢአትን የሚያለማምድ ክህደት ነው። ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቃል የሚነግረን ሥጋችንም መንፈሳችንም ለእግዚአብሔር የተቀደሰ እንዲሆን ነው እንጂ በመንፈስ ስለ መቀደስ ብቻ አያስተምረንም ። " እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም እያደረግን ሥጋንና መንፈስን ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ።" (2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:1)::

ሰዶማውያን በአሁን ሰዓት በየሀገሩ እየተስፋፋ የመጡትና በፕሮቴስታንት ቤተ እምነት ውስጥ ሕጋዊ ጋብቻ እስከ መፈጸም የደረሱት በዚህ አጋንንታዊ አስተምህሮ ላይ በመመስረት ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ግብረ ሰዶምን ለማስፋፋት "ሰው መንፈስ ነው በሥጋ ውስጥ ያድራል"የሚለውን አስተምህሮ እያወጁና እየሰበኩ ያሉ ፓስተሮች የዲያብሎስ መንገድ ጠራጊዎች ናቸውና በጣም ልንጠነቀቃቸው ይገባል። ቅዱስ ቃሉ እንዲህ ይላል " የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።" (1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 5:23) የተከበራችሁ ወገኖቼ በተለያዩ ሀገራት ፕሮቴስታንት ግብረ ሰዶምን በአዋጅ ማጽደቋን በይፋ እያየን ነው ቀጥሎ ያለው ጽሑፍ የእነርሱ የአቋም ነው።

መግለጫ

Evangelical Lutheran Church in America

The Evangelical Lutheran Church in America defines marriage as “a lifelong covenant of faithfulness between a man and a woman.” However, at its 2009 church-wide assembly, it voted to allow congregations that choose to do so to recognize and bless same-sex unions. At the same assembly, the church also adopted a social statement on human sexuality that supports a wide variety of families, including those headed by same-gender couples.

ሰዶማውያን ኢትዮጵያ ውስጥ ያላቸው ዕቅድ ምንድን ነው ? 

በ1908 አከባቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስትያንን የወንጌል ስርጨት ለመደገፍ በሚሉ የዴንሽ/የዴንማርክ/ ሚሽነሪዎች ምንፍቅናን ወደ ሀገራችን ያስገቡት የዴንማርክ ፕሮቴስታንቶች ዛሬ ከ100 ዓመት የእምነት ኢንቨስትመንት ልፋት በኋላ ዛሬም እንዳሰቡት ሳይሆን እንደተገኘ የሚያምኑት ሀቅ ነው ፤ከኢትዮጽያ ሚሽነሪዎች በኋላ ወደ ኬንያ የገቡት አካላት መሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኬንያውያንን ዕሴት ፣እምነት እና ባህል ከኢንግሊዛውያን ጋር በመተባበር በርዘው ህዝቡን ሞራል እና ስብዕና አጥ አድርገውታል። እንግዲህ ዛሬ ላይ ላለው የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት ወይም ወንጌላውያን አማኞች ህብረት ትልቅ የአስተምህሮ እና የአርዓያ ምልክት የሚደረጉት የዴንማርክ ሚሽነሪዎች ናቸው ። ዛሬም ይህቺ ሀገር ማለትም ዴንማርክ ለህብረቱ እና ለአንዳንድ የፕሮቴስታንት ዓብያተክርስትያናት የትምህርት የሎጀስቲክ እና የፋይናንስ ድጋፍ ከሚያደርጉ ሀገራት መካከል ቀዳሚዋ ናት ።


የዴንማርክ የዕምነት እና የግብረ ሰዶማዊነት ፕሮፋይል

ዴንማርክ ምንም እንኳን ላይ ላዩን ቅዱስ የምትመስል ሀገር ብትሆንም ውስጧ ግን እጅግ በጣም በክፋት እና በኃጢአት የደረጀ ነው ። ከሀገሪቷ 5.7 ሚልዬን ህዝብ መካከል በዋናነት ፕሮቴስታንት 75.2% ማለትም 4,275,000፣ በትንሳኤ ሙታን የማያምኑ agnostic 9.1% ማለትም 518,700፣ በእግዚአብሄር የማያምኑ Atheist 10.6 % ማለትም 604,000 ናቸው። ዴንማርክ የፕሮቴስታንት የበላይነት ስላለ የዴንማርክ ሕገ መንግስት እና የሀገሪቱ መንግስት የፕሮቴስታንት ተልዕኮን፣ ወንጌልን እና ስርዓትን የመደገፍ ብሄራዊ ግዴታ አለበት ። በእዚህ መሰረት ዴንማርካውያን እና የዴንማርክ መንግስት በሥሩ በአፍሪካ ብቻ 259 የዓብያተክርስቲያናትን ህብረት እና ቤተክርስትያን ይደግፋል፣ ስኮላር ሺፕ ይሰጣል፣ ከእዛም ከፍ ሲል የመኖርያ ፍቃድ ይሸልማል

ዴንማርክ እና ግብረሶዳማውያን

ዴንማርክ ከዓለም ሀገራት መካከል ግብረሶዶማዊነትን በማስፋፋት እና እውቅና በመስጠት እጅግ በጣም ቀዳሚዋ ናት ። ይህም የሚያሳዩው ከ1925 ዓ.ም ጀምሮ የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነትን ህጋዊ አድርጋለች፣ 1981 ጀምሮ የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻን ፈቅዳለች፣ 2005 ጀምሮ ግብረሰዶማውያን በጉድፈቻ ልጅ የማሳደግ መብት ተሰጥቷቸዋል፣ በ2006 ዓ.ም ግብረሰዶማውያን ፆታቸውን በሰርጀሪ የመቀየር መብት ተሰጥቷቸዋል፣ ከእዚህ በተቃራኒው ግብረሶዶማውያንን ማግለል፣ ልክ እንደእኛው ሀገር ሰዶማውያን በሚሰደቡበት ቃል መስደብ፣ ልዩ በሆነ እንቅስቃሴ እና አትኩሮት መመልከት፣ አገልግሎትን ( ለምሳሌ የአልጋ የመጠጥ የምግብ ፣ወዘተ) መከልከል ዘብጥያ የሚያስወርድ ወንጀል ነው።

ዴንማርክ በኢትዮጵያ

እንግዲህ ዴንማርክ እና ዴንማርካውያን ከኢትዮጵያውን ጋር የተዋወቁት በክርስትናዊ ምንፍቅና ነው ።ከእዛ ጊዜ ጀምሮ በመንፈሳዊ ጠላትነታቸው አንዱ ስኮናውን ሊመታ ሌላኛው አፈር ሊልልስ ተማምለው ርስት ላለማስነጠቅ ውጊያ ላይ ከሆኑ ሰነባብተዋል ። በፕሮቴስታንት ቤተእምነት በኩል የሸረበችው ህዝቡን ከሞራል እና ከግብረግብነት ሜዳ ለማውጣት የወጠነችው ውጥን ፍሬ እንደማያፈራ የገመተችው ዴንማርክ ዛሬ በተቀደሰችው ሀገራችን መዲና በሆነችው አዲስ አበበ ላይ የግብረሰዶማውያንን ባንዲሪ ከሀገሯ ሰንደቃላማ ከፍ አድርጋ በማውለብለብ በኤንባሲዋ በኩል ፍላጓቷን ገልፃለች ።

ኢትዮጵያውያን ሆይ ግብረሰዶማዊነት አጸያፊ ነውርና ወንጀል በሆነበት ሀገራችን ይህቺ ፕሮቴስታንታዊ መንግስት የሆነችው ዴንማርክ በሀገሪቷ ላይ የሰማይ መስኮት ልታስከፍት እና የዲን እሳት ልታዘንብ ዛሬ ግብረሰዶማዊነትን በምድራችን ላይ አውጃለች እያልኩሁ ነው ። መፃፍ ቅዱስ በቃሉ"" ከሴሰኞች ጋር እንዳትተባበሩ በመልእክቴ ጻፍሁላችሁ።1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5 : 9"" እንዳለው በእምነት እና በእውነት ክርስቶስን የምትሹ ፕሮቴስታንታውያን እጃችሁን እና ወንጌላችሁን ከእነዚህ ወገኖች አርቁ ።ከሴሰኞች እና ከፀረ-ክርስቲያናዊ ቡድን ጋር ብትተባበሩ ግን ከክፋታችሁ በላይ እየከፋችሁ እንዳትሄዱ ተጠንቀቁ። ምክንያቱም ቃሉ ""ነገር ግን ክፉዎች ሰዎችና አታላዮች፥ እያሳቱና እየሳቱ፥ በክፋት እየባሱ ይሄዳሉ።2ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 3 : 13"" ይላል።

እንግዲህ ወዳጄ ሁላችንም ሀገራችንን እና እምነታችንን የመጠበቅ ግዴታ አለብን ።ይህም በፀሎት፣ ነቅቶ በመጠበቅ እና ሀሰተኛን በመለየት እንዲሁም ከሰው አስተሳሰብ ከሆነ ፍልስፍናዎች ወጥተን የክርስቶስ የፍቅሩን ትዕዛዛት በመጠበቅ ሀገራችንን በቅድስና ልናቆም ይገባል ። ቃሉም "" እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ በፍቅሩም እንደምኖር፥ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ።" ይላል።የዮሐንስ ወንጌል 15 : 10

የተከበራችሁ ፕሮቴስታንት ወገኖቼ አብዛኛው ፓስተሮች ሃይማኖተኛ አትሁኑ የእምነት ሰዎች ብቻ ሁኑ ሃይማኖተኛነት የተቋም አጥር ነው የሚሉት ትውልዱን ከ ውጭ በመጣ እርኩሰት ውስጥ ለማስገባት ነው።ፓስተሮቹ ሃይማኖተኛነት አይድንም የሚለውን ስብከት ኮፒ አድርገው የሚሰብኩት ከነጮች ነው።ስለዚህ እስከዛሬ ድረስ የተታለላችሁት ይበቃል ወደ እናት ኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ሃይማኖት ተመልሳችሁ በቅድስና ከእግዚአብሔር ጋር ቀሪ ዘመናችሁ ኑሩ።የመዳን ቀን ዛሬ ነው ልባችሁን መልሱ በፕሮቴስታንት ቤተ እምነት ሰዶማዊነት፣ጥንቆላ፣ዝሙት እጅግ እየተስፋፋ መጥቷል ወደ ፊት ትውልዱን እግዚአብሔር የለም የሚል ክህደት ውስጥ የሚከቱት እነዚሁ የፕሮቴስታንት ነውረኛ አገልጋዮች ስለሆኑ እግዚአብሔር ይህችን ዕለት ለነስሐ ሰጥቷችኋልና በፍጥነት ተመለሱ።አውሮፓውያንን እምነት የለሽ ያደረጋቸው ከፕሮቴስታንት ቤተ እምነት የተነሳው የሐሰተኛ ነቢያት ውሸት፣የአጭበርባሪ ፓስተሮች ሌብነት እና በቤተ እምነቱ ውስጥ በየጊዜው የሚነሳው እንግዳ ትምህርት ነው። ወገኔ ሆይ ንቃ!!!

እባካችሁ ይህንን ጽሑፍ ሼር በማድረግ ትውልዱን ከእሳት ነጥቀን እናድን

No comments:

Post a Comment

Related Posts Plugin for WordPress, Blogger...

Recent Articles

  • በቀን ከ14 ሺህ ቶን በላይ የዓሣ ምርት ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እየተመረተ ነው!
     በቀን ከ14 ሺህ ቶን በላይ የዓሣ ምርት ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እየተመረተ ነው!ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቀን ከ14 ሺህ ቶን በላይ የዓሣ ምርት የሚገኝበት አቅም መፈጠሩን በግብርና ሚኒስቴር ዓሣ ሀብት ልማት ዴስክ ሃላፊ ዶክተር ፋሲል ዳዊት ገለጹ። ኢትዮጵያ እምቅ የዓሣ ሀብት ቢኖራትም በተለያዩ ተግዳሮቶች ምክንያት በዘርፉ ተጠቃሚ ሳትሆን መቆየቷን በግብርና ሚኒስቴር ዓሣ ሀብት ልማት ዴስክ ሃላፊ ዶክተር ፋሲል ዳዊት ተናግረዋል። በሀገር ደረጃ...
    Mar-26 - 2025 | More »
  • የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!
     የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!የመጀመርያው የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ (PRC) እና አዲስ የተሾሙት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አመራር አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂደዋል። ስብሰባውን በኤች.ኢ. ማህሙድ አሊ የሱፍ፣ የAUC ሊቀመንበር እና ኤች.ኢ. በአፍሪካ ህብረት የአንጎላ ሪፐብሊክ ቋሚ ተወካይ እና የፒአርሲ ሊቀመንበር አምባሳደር ፕሮፌሰር ሚጌል ሴሳር...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • ፀሐይ ባለበት የቫይታሚን D እጥረት ለምን?
     ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆነው ቫይታሚን ዲ የሚገኘው በፀሐይ ጨረር አማካኝነት በተፈጥሮ ሂደት ነው። ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ የፀሐይ ብርሃንና ሙቀት የምታገኝ ሀገር ብትሆንም በቅርቡ የወጣ መረጃ ብዙዎች የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባቸው ያመለክታል። ለምን ይሆን?ቫይታሚን ዲየቫይታሚን ዲ እጥረት በመላው ዓለም ሰዎች ላይ ስለሚታይ አሳሳቢ መሆኑ ይነገራል። በተለይ በዓመት ውስጥ የፀሐይ ብርሃንም ሆነ ሙቀቷን በውስን ወራት ብቻ በሚያገኙ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ሃገራት ሰዎች...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • "እንደ አሮጌ ምንጣፍ የተጣለ" - የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የቪኦኤ በጀት እንዲቋረጥ መወሰኑን አወደሰ!
     የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የአሜሪካው ፕሬዝንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) በጀት እንዲቋረጥ መወሰናቸውን አወደሰ።የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) እና ራድዮ ፍሪ እስያ (አርኤፍኤ) በቻይና መንግሥት ዙሪያ ለዓመታት ሲዘግቡ የቆዩ ሲሆን ትራምፕ የጣቢያዎቹ በጀት እንዲቀነስ ወስነዋል።ውሳኔው የተላለፈው ባለፈው አርብ ነው። 1300 የቪኦኤ ሠራተኞች በግዴታ እረፍት እንዲወጡ ተነግሯቸዋል።ተቺዎች ውሳኔው ዲሞክራሲን ወደኋላ የሚጎትት ነው ቢሉም ግሎባል ታይምስ...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!
     Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!Eight personnel dead as org. takes USD 30mln loan to sustain operationsThe World Food Program says security concerns are straining its ability to deliver crucial aid assistance in Ethiopia as no less than eight...
    Sept-15 - 2024 | More »
  • Ethiopia : Dialogue Commission wants gov’t to create “enabling condition
     Professor Mesfin Araya, Chief of the Dialogue Commission (Photo credit : DW Amharic)The National Dialogue Commission on Thursday presented its performance report to the parliament. Unusual about it was that this meeting took place in a hotel, not at the parliament building. The practice...
    June-30 - 2024 | More »
  • Struggles of High-Rise Living
     Located on the western outskirts of AddisAbaba, the Asko 40/60 condominium towers stand tall, promising a modern lifestyle but delivering a daily ordeal for its residents. Among them is Melat Kasa, a pregnant mother of two young children aged 4 and 6, who lives on the 13th floor. “I’ve been...
    June-30 - 2024 | More »
  • TPLF regains political legitimacy with Justice Ministry’s blessing
     NewsTPLF regains political legitimacy with Justice Ministry’s blessingThe Ministry of Justice has granted the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) the green light to register with the National Election Board of Ethiopia (NEBE) as a political party.Heads of the NEBE were informed of the...
    June-29 - 2024 | More »
  • A father who lost 2 sons in a Boeing Max crash waits to hear if the US will prosecute the company
     Ike Riffel fears that instead of putting Boeing on trial, the government will offer the company another shot at corporate probationPhoto by: Jim Young/APProtesters hold photographs of victims of the 2019 Boeing Ethiopian Airlines crash, including Melvin Riffel, left.By: AP via Scripps...
    June-29 - 2024 | More »
  • Ethiopia’s dam fills threaten Egypt’s lifeline: Calls for international intervention
     Adel Sadawi, a member of the Egyptian Council for Foreign Affairs and former Dean of the Institute for Research and Strategic Studies on Nile Basin Countries, commented on Ethiopia’s announcement of its readiness to carry out the fifth filling of the Grand Ethiopian Renaissance...
    June-29 - 2024 | More »
  • Fashion event brings Kanu, others to Ethiopia
     Former Nigerian national football team striker Nwankwo Kanu and other African former football players are in Addis Ababa to participate in the Shenen Africa Fashion Festival Week 2024Upon arrival at the Addis Ababa Bole International Airport, on Thursday Kanu was welcomed by Ethiopia’s...
    June-29 - 2024 | More »
  • Economic, conflict spurring human trafficking in Ethiopia: US State Department
     NewsEconomic, conflict spurring human trafficking in Ethiopia: US State DepartmentYemeni Houthis forcing Ethiopian migrants into military serviceThe US Department of State commends the Ethiopian government’s efforts to combat human trafficking but urges that more needs to be done to eliminate...
    June-29 - 2024 | More »
  • Ethiopian gov’t forces killed 27 civilians in the Amhara region
     Ethiopian gov’t forces killed 27 civilians in the Amhara regionEthiopian government forces this week reportedly killed 27 civilians, in two separate incidents,  in a latest string of extrajudicial killings in the Amhara region of Ethiopia.  The forces allegedly carried it out in a...
    June-29 - 2024 | More »
  • በአማራ ክልል በዚህ ሳምንት ከ27 በላይ የሚሆኑ ‘ሰላማዊ ሰዎች’ “በመንግሥት ኃይሎች” መገደላቸው ተነገረ
     በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ሰሜን ጎጃም ዞኖች በቀናት ልዩነት “የመንግሥት ኃይሎች” ቤት ለቤትና መንገድ ላይ ‘ሰላማዊ ሰዎችን’ መግደላቸውን የዐይን እማኞችና ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።የደብረሲና ከተማጥቃቶቹ ሰኞ ሰኔ 17 እና ረቡዕ ሰኔ 19፤ 2016 ዓ/ም መፈጸማቸው የተነገረ ሲሆን፤ በጥቃቶቹም ከ27 በላይ ንጹሃን ሰዎች መገደላቸው ተነግሯል።በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ ከደብረ ሲና ከተማ ወጣ ብላ በምትገኝ ሾላ ሜዳ በተባለች አነስተኛ የገጠር...
    June-29 - 2024 | More »
  • AMHARA MASSACRE: A GRIM REMINDER OF ETHIOPIA’S FRAGILE PEACE
     Mariam SenbetBeneath the rich history of Ethiopia lies a disturbing trend of violence that has disrupted the tranquility of its ancient monasteries and the well-being of its inhabitants. On February 22, 2024, a brutal assault resulted in the deaths of four monks within the sacred confines of...
    June-23 - 2024 | More »
  • More details emerging about ethnic Amhara Generals led public meeting in Addis
     On Friday, the Ethiopian Defense Force shared a brief update on its social media page about the meeting that the Deputy Chief of Staff, Abebaw Tadesse,  Defense Operations Manager, General  General Belay Seyoum, and Federal Police Deputy Commissioner, Zelalem Mengiste had with...
    June-23 - 2024 | More »
  • Dr. Fisseha Eshetu’s Claims Under Scrutiny: A Closer Look
     Dr. Fisseha EshetuBy Taye HaileDr. Fisseha Eshetu, the CEO of Purpose Black, has recently made headlines by claiming that he fled Ethiopia out of fear of arrest by the government. He alleges that government agents threatened him and accused him of supporting the group known as Fano. However,...
    June-23 - 2024 | More »
  • በአማራ ክልል ሁለት የጎጃም ዞኖች በቀናት ልዩነት “በመንግሥት ኃይሎች” ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
     Bahir Darበአማራ ክልል ምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም ዞኖች ባለፈው ሳምንት በቀናት ልዩነት ውስጥ ተፈጽሟል በተባሉ ጥቃቶች ከ20 በላይ የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የዐይን እማኞች ለቢቢሲ ተናገሩ።ጥቃቶቹ ባለፈው ሳምንት ሰኔ 7 እና 9 ቀራኒዮ እና ጂጋ በተባሉ ከተሞች እንደተፈጸሙ የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ሁለቱም ጥቃቶች የመንግሥት ኃይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች ውጊያ ካደረጉ በኋላ ስለመፈጸማቸው ገልጸዋል።እሁድ ሰኔ 9 በምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢጠህና...
    June-18 - 2024 | More »
  • ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱ
     ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት “አካልን ነጻ የማውጣት” አቤቱታ ያቀረቡት ሶስት ጋዜጠኞች ከእስር ተፈቱ። ዛሬ እና ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ከእስር የተፈቱት ጋዜጠኞች በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ፣ ቴዎድሮስ ዘርፉ ናቸው። ሶስቱ ጋዜጠኞች የፌደራል ፖሊስ “ሕገ መንግስታዊ መብታቸውን በመጣስ በእስር እንዲቆዩ” ማድረጉን በመጥቀስ ለፍርድ ቤት አቤቱታ ያቀረቡት ባለፈው ሳምንት ነበር።...
    June-18 - 2024 | More »
  • Jiga, Ethiopia : Government Forces Reportedly Execute 25 Civilians in Following Ambush Loss
     In the latest string of known extrajudicial executions of civilians, the Ethiopian government soldiers reportedly massacred 25 civilians in Jiga, West Gojam, Amhara region of Ethiopia. Residents and Fano forces from the area have confirmed the incident to Ethiopian News outlets based in...
    June-18 - 2024 | More »

Recent Video Uploads

Subscribe Ethiopia Today Videos and Watch on You Tube

Ethiopia Today

  • Active a minute ago with many
  •  
  •  videos
Ethiopia Today bringing you recent information about Ethiopia. It bring you, news, Amharic movies,  Musics and many clips. subscribe and get many Videos on time