Tuesday, October 10, 2017

የኤድስ ወረርሽኝ ሥርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል

Image result for aids

-    በየዓመቱ 21ሺ የሚሆኑ ሰዎች በቫይረሱ ይያዛሉ፡፡ 60 በመቶ ያህሉ ሴቶች ናቸው
-    ዓምና ብቻ 20 ሺ የሚጠጉ ሰዎች በበሽታው ህይወታቸውን ማጣታቸው ይገመታል 
-    በአዲስ አበባ ብቻ በየዓመቱ 4ሺ243 አዳዲስ ሰዎች በኤችይቪ ይያዛሉ
-    718ሺ500  ሰዎች ከቫይረሱ ጋር ይኖራሉ
በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መሄዱና አገሪቱ በበሽታው ወረርሽኝ ውስጥ እንደምትገኝ ተጠቆመ፡፡ የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ከበደ ወርቁ፣ ከትናንት በስቲያ፣ በባለድርሻ አካላት መካከል በተደረገው የምክክር ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት፤ የኤችአይቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ በአሁኑ ወቅት 718ሺ500 የሚሆኑ ዜጎች ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሲሆን መድኃኒቱን የሚወስዱት ግን ከ400 ሺ አይበልጡም፡፡ በቫይረሱ ከተያዙት ዜጎች መካከል 60 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው ተብሏል፡፡
 በወሲብ ንግድ ሥራ ላይ ከተሰማሩት ሴቶች መካከል 25 በመቶ ያህሉ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ እንደሚገኝ የገለፁት ዶ/ር ከበደ፤አራት በመቶ የሚሆኑት በአገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎች ላይ የሚሰሩ ሾፌሮች የቫይረሱ ተጠቂዎች እንደሆኑም ተናግረዋል፡፡ በየዓመቱ 21 ሺ አዳዲስ ሰዎች በቫይረሱ እንደሚያዙ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፤ከእነዚህ መካከል 60 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውንና ከ15 እስከ 24 ዓመት ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ከፍተኛውን ቁጥር እንደሚይዙም ተናግረዋል፡፡ ለበሽታው ይሰጥ የነበረው ትኩረት በመቀዛቀዙ፣ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ወገኖች የፀረ ኤችአይቪ መድሃኒት ተጠቃሚ ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ፣ከተወሰኑ አመታት በፊት ሲታይ የነበረው ከኤድስ ጋር የተያያዘው ህመምና ሞት በከፍተኛ ደረጃ በመቀነሱ ምክንያት፣ህብረተሰቡ ለበሽታው ይወስድ የነበረው ጥንቃቄ በመቀነሱ፣የቫይረሱ ስርጭት እንዲያገረሽ ምክንያት መሆኑን ዶ/ር ከበደ ገልፀዋል፡፡ ሁኔታው አሣሣቢ ደረጃ ላይ የደረሰ በመሆኑም ህብረተሰቡ፣በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ብለዋል፡፡ 
በፌደራል ኤችአይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ጽ/ቤት፣ የዘርፈ ብዙ ምላሽ ማስተባበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ ምትኩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ በሽታው በአሁኑ ወቅት አሳሳቢ ከሚባል ደረጃ ላይ መድረሱን ጠቁመው፣ በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ይደረጉ የነበሩት የተለያዩ የውጪ ድርጅቶች እርዳታና ድጋፍ በመቋረጡ ምክንያት ስራው ተቀዛቅዞ መቆየቱን ተናግረዋል፡፡ በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚደረገው የውጪ እርዳታ መቋረጡን የተናገሩት ዳይሬክተሩ፤ ለመድኃኒት ግዥ የሚውለውም እርዳታ እየቀነሰ በመምጣቱ መጪውን ጊዜ እጅግ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎታል ብለዋል፡፡ 
በምክክር መድረኩ ላይ ከቀረቡት ጥናታዊ ፅሁፎች አብዛኛዎቹ በሽታው በአሁኑ ወቅት ያለበትን አሳሳቢ ደረጃ የሚጠቁሙ ናቸው፡፡ በአገሪቱ ካሉት ክልሎች ኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ ክልልና አዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው፣ኤችአይቪ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ወገኖች የሚኖሩባቸው ክልሎች መሆናቸውን ያመለከቱት ጥናቶቹ፤ በአራቱ ክልሎች ብቻ የሚገኙት የኤችአይቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ወገኖች በአጠቃላይ በአገሪቱ የሚገኙትን ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ወገኖች 82 በመቶ ያህሉን እንደሚሸፍኑ ጠቁመዋል፡፡  
በ2009 ዓ.ም ብቻ ከአጠቃላይ 19ሺ743 ሰዎች በኤድስ ሳቢያ እንደሞቱ እንደሚገመት የገለፀው ጥናቱ፤ ከእነዚህ መካከል 58 በመቶ ያህሉ ሴቶች መሆናቸውን ጠቁሟል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም 3ሺ173 የሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ0-14 ዓመት የሆናቸው ህፃናት መሆናቸውን በምክክር መድረኩ ላይ የቀረበው ጥናት ያመለክታል፡፡
በተለያዩ የአገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚገኙ ተማሪዎች ለበሽታው ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ መሆኑን የጠቆሙት እነዚሁ ጥናቶች፤ የኤችአይቪ ስርጭቱም በዛው መጠን እየጨመረ መምጣቱ ተገልጿል፡፡ በሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች ላይ በተካሄደ ጥናት፤ከአንድ ሺ ሴት ተማሪዎች ስልሣ አምስት (65) ያህሉ  ውርጃ መፈጸማቸውንና ይህም የበሽታው ስርጭት እጅግ አሣሣቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አመላካች መሆኑ ተገልጿል፡፡ ለአብነትም በአንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ላይ በተካሄደ ጥናት፤አማካይ የስርጭት መጠኑ 3.8 በመቶ (በሴቶች 5.6%፣ በወንዶች 3%) መሆኑ ተገልጿል፡፡
ትላልቅ የልማት ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ ዜጎች፤ለበሽታው ተጋላጭ መሆናቸው እየጨመረ መምጣቱን ያመለከቱት ጥናቶች፤ በአበባ እርሻ ልማት ውስጥ የሚሰሩ ሴቶች፣ ጥንቃቄ ለጎደለው የግብረ ስጋ ግንኙነት በመጋለጣቸው፣25.6 በመቶ ውርጃ መፈጸማቸውን ጠቁመዋል፡፡  
በፌደራል ኤችአይቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅ/ቤትና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት መካከል ሲካሄድ የዋለው የምክክር መድረክ፤ በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያስችሉ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባና ህብረተሰቡ ለበሽታው ያለውን ግንዛቤ በማሳደጉ ረገድ ከፍተኛ ጥረት መደረግ እንዳለበት አቋም ተይዞ ተጠናቋል፡፡
በዓለማችን እስካሁን ከ70 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በበሽታው መያዛቸውና 35 ሚሊዮን የሚሆኑት በዚሁ በሽታ ሣቢያ ህይወታቸውን ማጣታቸው ይታወቃል፡፡  Read more here

No comments:

Post a Comment

Related Posts Plugin for WordPress, Blogger...

Recent Articles

  • Ethiopia’s civil war: what’s behind the Amhara rebellion?
     Ethiopia is in the grip of a civil war between federal government forces and the Fano, a loose alliance of ethnic-based militia in the Amhara region.This conflict in Ethiopia’s north erupted less than a year after the devastating Tigray war, which ended in...
    Apr-28 - 2025 | More »
  • በቀን ከ14 ሺህ ቶን በላይ የዓሣ ምርት ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እየተመረተ ነው!
     በቀን ከ14 ሺህ ቶን በላይ የዓሣ ምርት ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እየተመረተ ነው!ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቀን ከ14 ሺህ ቶን በላይ የዓሣ ምርት የሚገኝበት አቅም መፈጠሩን በግብርና ሚኒስቴር ዓሣ ሀብት ልማት ዴስክ ሃላፊ ዶክተር ፋሲል ዳዊት ገለጹ። ኢትዮጵያ እምቅ የዓሣ ሀብት ቢኖራትም በተለያዩ ተግዳሮቶች ምክንያት በዘርፉ ተጠቃሚ ሳትሆን መቆየቷን በግብርና ሚኒስቴር ዓሣ ሀብት ልማት ዴስክ ሃላፊ ዶክተር ፋሲል ዳዊት ተናግረዋል። በሀገር ደረጃ...
    Mar-26 - 2025 | More »
  • የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!
     የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!የመጀመርያው የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ (PRC) እና አዲስ የተሾሙት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አመራር አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂደዋል። ስብሰባውን በኤች.ኢ. ማህሙድ አሊ የሱፍ፣ የAUC ሊቀመንበር እና ኤች.ኢ. በአፍሪካ ህብረት የአንጎላ ሪፐብሊክ ቋሚ ተወካይ እና የፒአርሲ ሊቀመንበር አምባሳደር ፕሮፌሰር ሚጌል ሴሳር...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • ፀሐይ ባለበት የቫይታሚን D እጥረት ለምን?
     ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆነው ቫይታሚን ዲ የሚገኘው በፀሐይ ጨረር አማካኝነት በተፈጥሮ ሂደት ነው። ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ የፀሐይ ብርሃንና ሙቀት የምታገኝ ሀገር ብትሆንም በቅርቡ የወጣ መረጃ ብዙዎች የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባቸው ያመለክታል። ለምን ይሆን?ቫይታሚን ዲየቫይታሚን ዲ እጥረት በመላው ዓለም ሰዎች ላይ ስለሚታይ አሳሳቢ መሆኑ ይነገራል። በተለይ በዓመት ውስጥ የፀሐይ ብርሃንም ሆነ ሙቀቷን በውስን ወራት ብቻ በሚያገኙ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ሃገራት ሰዎች...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • "እንደ አሮጌ ምንጣፍ የተጣለ" - የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የቪኦኤ በጀት እንዲቋረጥ መወሰኑን አወደሰ!
     የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የአሜሪካው ፕሬዝንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) በጀት እንዲቋረጥ መወሰናቸውን አወደሰ።የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) እና ራድዮ ፍሪ እስያ (አርኤፍኤ) በቻይና መንግሥት ዙሪያ ለዓመታት ሲዘግቡ የቆዩ ሲሆን ትራምፕ የጣቢያዎቹ በጀት እንዲቀነስ ወስነዋል።ውሳኔው የተላለፈው ባለፈው አርብ ነው። 1300 የቪኦኤ ሠራተኞች በግዴታ እረፍት እንዲወጡ ተነግሯቸዋል።ተቺዎች ውሳኔው ዲሞክራሲን ወደኋላ የሚጎትት ነው ቢሉም ግሎባል ታይምስ...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!
     Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!Eight personnel dead as org. takes USD 30mln loan to sustain operationsThe World Food Program says security concerns are straining its ability to deliver crucial aid assistance in Ethiopia as no less than eight...
    Sept-15 - 2024 | More »
  • Ethiopia : Dialogue Commission wants gov’t to create “enabling condition
     Professor Mesfin Araya, Chief of the Dialogue Commission (Photo credit : DW Amharic)The National Dialogue Commission on Thursday presented its performance report to the parliament. Unusual about it was that this meeting took place in a hotel, not at the parliament building. The practice...
    June-30 - 2024 | More »
  • Struggles of High-Rise Living
     Located on the western outskirts of AddisAbaba, the Asko 40/60 condominium towers stand tall, promising a modern lifestyle but delivering a daily ordeal for its residents. Among them is Melat Kasa, a pregnant mother of two young children aged 4 and 6, who lives on the 13th floor. “I’ve been...
    June-30 - 2024 | More »
  • TPLF regains political legitimacy with Justice Ministry’s blessing
     NewsTPLF regains political legitimacy with Justice Ministry’s blessingThe Ministry of Justice has granted the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) the green light to register with the National Election Board of Ethiopia (NEBE) as a political party.Heads of the NEBE were informed of the...
    June-29 - 2024 | More »
  • A father who lost 2 sons in a Boeing Max crash waits to hear if the US will prosecute the company
     Ike Riffel fears that instead of putting Boeing on trial, the government will offer the company another shot at corporate probationPhoto by: Jim Young/APProtesters hold photographs of victims of the 2019 Boeing Ethiopian Airlines crash, including Melvin Riffel, left.By: AP via Scripps...
    June-29 - 2024 | More »
  • Ethiopia’s dam fills threaten Egypt’s lifeline: Calls for international intervention
     Adel Sadawi, a member of the Egyptian Council for Foreign Affairs and former Dean of the Institute for Research and Strategic Studies on Nile Basin Countries, commented on Ethiopia’s announcement of its readiness to carry out the fifth filling of the Grand Ethiopian Renaissance...
    June-29 - 2024 | More »
  • Fashion event brings Kanu, others to Ethiopia
     Former Nigerian national football team striker Nwankwo Kanu and other African former football players are in Addis Ababa to participate in the Shenen Africa Fashion Festival Week 2024Upon arrival at the Addis Ababa Bole International Airport, on Thursday Kanu was welcomed by Ethiopia’s...
    June-29 - 2024 | More »
  • Economic, conflict spurring human trafficking in Ethiopia: US State Department
     NewsEconomic, conflict spurring human trafficking in Ethiopia: US State DepartmentYemeni Houthis forcing Ethiopian migrants into military serviceThe US Department of State commends the Ethiopian government’s efforts to combat human trafficking but urges that more needs to be done to eliminate...
    June-29 - 2024 | More »
  • Ethiopian gov’t forces killed 27 civilians in the Amhara region
     Ethiopian gov’t forces killed 27 civilians in the Amhara regionEthiopian government forces this week reportedly killed 27 civilians, in two separate incidents,  in a latest string of extrajudicial killings in the Amhara region of Ethiopia.  The forces allegedly carried it out in a...
    June-29 - 2024 | More »
  • በአማራ ክልል በዚህ ሳምንት ከ27 በላይ የሚሆኑ ‘ሰላማዊ ሰዎች’ “በመንግሥት ኃይሎች” መገደላቸው ተነገረ
     በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ሰሜን ጎጃም ዞኖች በቀናት ልዩነት “የመንግሥት ኃይሎች” ቤት ለቤትና መንገድ ላይ ‘ሰላማዊ ሰዎችን’ መግደላቸውን የዐይን እማኞችና ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።የደብረሲና ከተማጥቃቶቹ ሰኞ ሰኔ 17 እና ረቡዕ ሰኔ 19፤ 2016 ዓ/ም መፈጸማቸው የተነገረ ሲሆን፤ በጥቃቶቹም ከ27 በላይ ንጹሃን ሰዎች መገደላቸው ተነግሯል።በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ ከደብረ ሲና ከተማ ወጣ ብላ በምትገኝ ሾላ ሜዳ በተባለች አነስተኛ የገጠር...
    June-29 - 2024 | More »
  • AMHARA MASSACRE: A GRIM REMINDER OF ETHIOPIA’S FRAGILE PEACE
     Mariam SenbetBeneath the rich history of Ethiopia lies a disturbing trend of violence that has disrupted the tranquility of its ancient monasteries and the well-being of its inhabitants. On February 22, 2024, a brutal assault resulted in the deaths of four monks within the sacred confines of...
    June-23 - 2024 | More »
  • More details emerging about ethnic Amhara Generals led public meeting in Addis
     On Friday, the Ethiopian Defense Force shared a brief update on its social media page about the meeting that the Deputy Chief of Staff, Abebaw Tadesse,  Defense Operations Manager, General  General Belay Seyoum, and Federal Police Deputy Commissioner, Zelalem Mengiste had with...
    June-23 - 2024 | More »
  • Dr. Fisseha Eshetu’s Claims Under Scrutiny: A Closer Look
     Dr. Fisseha EshetuBy Taye HaileDr. Fisseha Eshetu, the CEO of Purpose Black, has recently made headlines by claiming that he fled Ethiopia out of fear of arrest by the government. He alleges that government agents threatened him and accused him of supporting the group known as Fano. However,...
    June-23 - 2024 | More »
  • በአማራ ክልል ሁለት የጎጃም ዞኖች በቀናት ልዩነት “በመንግሥት ኃይሎች” ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
     Bahir Darበአማራ ክልል ምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም ዞኖች ባለፈው ሳምንት በቀናት ልዩነት ውስጥ ተፈጽሟል በተባሉ ጥቃቶች ከ20 በላይ የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የዐይን እማኞች ለቢቢሲ ተናገሩ።ጥቃቶቹ ባለፈው ሳምንት ሰኔ 7 እና 9 ቀራኒዮ እና ጂጋ በተባሉ ከተሞች እንደተፈጸሙ የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ሁለቱም ጥቃቶች የመንግሥት ኃይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች ውጊያ ካደረጉ በኋላ ስለመፈጸማቸው ገልጸዋል።እሁድ ሰኔ 9 በምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢጠህና...
    June-18 - 2024 | More »
  • ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱ
     ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት “አካልን ነጻ የማውጣት” አቤቱታ ያቀረቡት ሶስት ጋዜጠኞች ከእስር ተፈቱ። ዛሬ እና ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ከእስር የተፈቱት ጋዜጠኞች በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ፣ ቴዎድሮስ ዘርፉ ናቸው። ሶስቱ ጋዜጠኞች የፌደራል ፖሊስ “ሕገ መንግስታዊ መብታቸውን በመጣስ በእስር እንዲቆዩ” ማድረጉን በመጥቀስ ለፍርድ ቤት አቤቱታ ያቀረቡት ባለፈው ሳምንት ነበር።...
    June-18 - 2024 | More »

Recent Video Uploads

Subscribe Ethiopia Today Videos and Watch on You Tube

Ethiopia Today

  • Active a minute ago with many
  •  
  •  videos
Ethiopia Today bringing you recent information about Ethiopia. It bring you, news, Amharic movies,  Musics and many clips. subscribe and get many Videos on time