Saturday, November 12, 2016

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ በኋላ አስራ ስድሥት አባላቶቹ መታሰራችውን መኢአድ ገለፀ

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅን ተከትሎ የታሠሩ አባላቱን እንዲፈቱ ለጠቅላይ እዙ ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ቁጥራቸው አስራ አንድ ሺሕ የሚደርሱ ሰዎች ከዐዋጅ በኋላ መያዛቸውን ጠቅላይ እዙ ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበ ለቪኦኤ እንዳስታወቁት ከአስራ ስድስት የማያንሱ በፓርቲው የተለያዩ ኃላፊነት ሥፍራዎች የሚያገለግሉ አባሎች፤ ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መታወጅ በኋላ በፀጥታ ሃይሎች ቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ተናግረዋል፡፡
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። Read more here

No comments:

Post a Comment

Related Posts Plugin for WordPress, Blogger...

Recent Articles

Recent Video Uploads

Subscribe Ethiopia Today Videos and Watch on You Tube

Ethiopia Today

  • Active a minute ago with many
  •  
  •  videos
Ethiopia Today bringing you recent information about Ethiopia. It bring you, news, Amharic movies,  Musics and many clips. subscribe and get many Videos on time