Tuesday, March 18, 2025

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!

 የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!


የመጀመርያው የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ (PRC) እና አዲስ የተሾሙት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አመራር አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂደዋል። ስብሰባውን በኤች.ኢ. ማህሙድ አሊ የሱፍ፣ የAUC ሊቀመንበር እና ኤች.ኢ. በአፍሪካ ህብረት የአንጎላ ሪፐብሊክ ቋሚ ተወካይ እና የፒአርሲ ሊቀመንበር አምባሳደር ፕሮፌሰር ሚጌል ሴሳር ዶሚኒጎስ ቤምቤ የአፍሪካ ህብረትን ቀልጣፋ እና ውጤታማ ለማድረግ የስራ ዘዴዎችን በማሻሻል እና በPRC እና AUC መካከል ያለውን ትብብር ማሳደግ ላይ ትኩረት አድርገዋል።


በመክፈቻ ንግግራቸው ኤች.ኢ. ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ህብረትን አላማዎች ወደ ተጨባጭ ውጤቶች መተርጎም አስፈላጊ መሆኑን አፅንዖት ሰጥተዋል። "ህብረታችንን በአህጉራችን ወደ ውጤታማ የእድገት ሞተር ለመቀየር በተግባራዊነት እና በቁርጠኝነት መስራት አለብን" ሲል ተናግሯል። ሊቀመንበሩ በአፍሪካ ህብረት ውስጥ ቢሮክራሲውን ለመቀነስ እና የአሰራር ቅልጥፍናን ለማጎልበት የተጀመረውን ለውጥ ማጠናቀቅ እንደሚያስፈልግ አመልክተዋል።

ኤች.ኢ. ዩሱፍ የችሎታ ኦዲት እና የብቃት ምዘና (SACA) ፕሮግራምን አስፈላጊነት በማጉላት የAUCን ውጤታማነት እና ቅንጅት ለማሻሻል እንደ ቁልፍ ማንሻ ገልፀውታል። "የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ህዝቦቻችን የሚጠብቁትን ለማሟላት ምላሽ ሰጪ እና በተሻለ ሁኔታ የተቀናጀ መሆን አለበት" ሲሉም አክለዋል።

ሊቀመንበሩ ሰላምና ፀጥታን በማስመልከት ግጭቶችን ለመከላከል እና ለመፍታት በአፍሪካ መሪነት የመፍትሄ ሃሳቦችን በማጠናከር ጠንከር ያለ እርምጃ እንዲወሰድ አሳስበዋል። እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችን መፍታት እና በአህጉሪቱ መረጋጋትን ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑንም ገልጿል።

ኤች.ኢ. በአፍሪካ ህብረት የአንጎላ ሪፐብሊክ ቋሚ ተወካይ እና የፒአርሲ ሊቀመንበር አምባሳደር ፕሮፌሰር ሚጌል ሴሳር ዶሚንጎስ ቤምቤ የሊቀመንበሩን ሀሳብ አስተጋብተዋል። በአፍሪካ ልማት ውስጥ የመሠረተ ልማት አውታሮች ወሳኝ ሚና እና ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካውያን መፍትሄዎች አስፈላጊነት ላይ አፅንዖት ሰጥተዋል. አምባሳደር ቤምቤ የአፍሪካ ህብረት ይበልጥ ቀልጣፋ እና ቢሮክራሲያዊ እንዲሆን የሪፎርም አስፈላጊነትን አሳስበዋል።

በስብሰባው ወቅት የPRC አባላት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የስራ ዘዴዎችን ገምግመዋል እና ግልፅነትን እና ተጠያቂነትን ለማሻሻል ሀሳብ አቅርበዋል ። ውይይቱን ለማጠናከር እና ትብብርን ለማጠናከር ከኮሚሽኑ ጋር የጋራ ማፈግፈግ ቀርቧል።

ኤች.ኢ. ማህሙድ አሊ የሱፍ በፒአርሲ እና በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን መካከል ስላለው ጠንካራ ትብብር አድናቆቱን በመግለጽ ኮሚሽኑ አህጉራዊ አጀንዳውን ለማራመድ ያለውን ቁርጠኝነት አረጋግጧል። "የአፍሪካ ህብረትን ከአፍሪካ ህዝቦች ጋር እናቀርባለን" ሲሉ የኮሚሽኑ ፒአርሲ የአህጉሪቱን የወደፊት እጣ ፈንታ ለመቅረጽ የማያቋርጥ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
https://au.int/en/pressreleases/20250317/auc-chairperson-urges-bold-reforms-and-african-led-solutions-inaugural

ፀሐይ ባለበት የቫይታሚን D እጥረት ለምን?

 ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆነው ቫይታሚን ዲ የሚገኘው በፀሐይ ጨረር አማካኝነት በተፈጥሮ ሂደት ነው። ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ የፀሐይ ብርሃንና ሙቀት የምታገኝ ሀገር ብትሆንም በቅርቡ የወጣ መረጃ ብዙዎች የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባቸው ያመለክታል። ለምን ይሆን?



ቫይታሚን ዲ

የቫይታሚን ዲ እጥረት በመላው ዓለም ሰዎች ላይ ስለሚታይ አሳሳቢ መሆኑ ይነገራል። በተለይ በዓመት ውስጥ የፀሐይ ብርሃንም ሆነ ሙቀቷን በውስን ወራት ብቻ በሚያገኙ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ሃገራት ሰዎች በተለያየ መልኩ በሚዘጋጁ ተጨማሪ የመድኃኒት ምግቦች ካላካካሱት ዘርፈ ብዙ የጤና ችግር እንደሚያስከትል ሀኪሞች ይመክራሉ።

በአብዛኛው በእነዚህ ሃገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባቸው በምርመራ እንደተደረሰበት ሲናገሩ ሲሰማ ያሉበት ሀገር የፀሐይ ብርሃን እንደልብ ስለማይገኝ ነው ሊባል ይችላል። ይኽ ችግር ግን ኢትዮጵያም ውስጥ እንዳለ መነገሩ ግን መንስኤው ምን ይሆን የሚል ጥያቄን ያስከትላል።

የውስጥ ደዌ ከፍተኛ ሀኪም የሆኑት ዶክተር ንብረት ገዳሙ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህርና በደብረ ታቦር ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት ይሰጣሉ። ለሰውነታችን በጣም አስፈላጊ የሆነው ቫይታሚን ዲ 90 በመቶ የሚሆነው የሚመረተው ከፀሐይ በሚገኝ ጨረር በቆዳችን አማካኝነት በተፈጥሮ እንደሚገኝ ነው የሚያስረዱት።

«ቫይታሚን ዲ ምንድነው የሚለውን ስናይ ለሰውነታችን በጣም አስፈላጊ ከሆኑትና ብዙ የሰውነታችንን እንቅስቃሴ ከሚቆጣጠሩ ቫይታሚኖች አንዱ ነው፤ ቫይታሚን ዲ 90 በመቶ የሚሆነው ከቆዳ የሚመረት ሲሆን ከቆዳ ለመመረት ደግሞ አልትራቫዮሌት ቢ የተባለ የፀሐይ ጨረር ያስፈልገዋል።»

ዶክተር ንብረት እንደገለጹት ቫይታሚን ዲ በዋናነት በሰውነታችን ውስጥ ካልሲየም የተባለውን ንጥረነገር እንቅስቃሴ ይወስናል። ካልሲየም ደግሞ በተለይ ለአጥንት ጥንካሬ ያለው ጠቀሜታ ወሳኝ ነው።

የውስጥ ደዌ ህክምና ባለሙያው እንደገለጹልን ቆዳችን ቫይታሚን ዲ እንዲያመርት የፀሐይ ጨረር ይፈልጋል። ይኽ በሌለበት እንዴት ነው በየቀኑ የሚያስፈልገንን ቫይታሚን ዲ ሰውነታችን የሚያገኘው የሚል ጥያቄ መነሳቱ አይቀርም። ዶክተር ንብረት፤ እንደሚሉት ከፀሐይ ጨረር በተጨማሪ ከተለያዩ የዓሣ ዓይነቶች እንዲሁም ከእንቁላል አስኳል ቫይታሚን Dን ማግኘት ይቻላል። በመድኃኒት መልክ የተዘጋጁ የቫይታሚን ዲ እንክብሎችን በተጨማሪ ምግብነት መውሰድም ሊረዳ እንደሚችል ጠቁመዋል። በዋናነት ግን እነዚህ በገንዘብ የሚገዙ እና እንደልብ የማይገኙ ምግቦች በሌሉበት ያለምንም ወጪ የፀሐይን ጨረር መጠቀሙ በተፈጥሮ ቫይታሚን ዲን ለማግኘት እንደሚረዳ ነው የህክምና ባለሙያው አጽንኦት የሰጡት።

የቫይታሚን ዲ እጥረት መረጃ

የኢትዮጵያ የ13 ወር ፀጋ የሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል በዋነኝነት የፀሐይን ብርሃን እና ሙቀት መነሻ ያደረገ መሆኑ ነው የሚገለጸው። ሆኖም ግን ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ ይፋ የወጣ መረጃ ዓመቱን ሙሉ ፀሐይ በምታገኘው ሀገር በርካቶች ለቫይታሚን ዲ እጥረት መጋለጣቸውን ያመለክታል። እንዴት ሊሆን ቻለ?

ዶክተር ንብረት ኢትዮጵያ ውስጥ ለጤና እጅግ አስፈላጊ የሆነው ቫይታሚን ዲ ለማግኘት በነጻ እና እንደልብ ተፈጥሮ ያቀረበችውን የፀሐይ ጨረር መጠቀም አማራጭ የለውም። ሆኖም ግን ዓመቱን ሙሉ ፀሐይ እንደልብ በምትገኝበት ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙዎች ለቫይታሚን ዲ እጥረት መጋለጣቸውን የምርመራ ውጤት አሳይቷል። በጥናቱ መሠረትም ከገጠር ነዋሪዎች ይልቅ የከተማ ነዋሪዎች በይበልጥ ለቫይታሚን ዲ እጥረት የተጋለጡ ናቸው።

ኢትዮጵያውያን በአብዛኛው የቆዳ ቀለማችን ጥቁር እንደመሆኑ ረዘም ላለ ጊዜ ፀሐይ መሞቅ ሊኖርብን ነው። ግን በየትኛው ሰዓት ይሆን ለዚህ የሚትጠቅመንን ፀሐይ የምናገኘው? ዶክተር ንብረት እንደሚሉት በኢትዮጵያ አቆጣደር ከጠዋቱ አራት ሰዓት እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ ባለው ጊዜ ከ20 ደቂቃ ጀምሮ ረዘም ላለ ጊዜ ሰውነታችን በቂ የፀሐይ ጨረር እንዲያገኝ ማድረግ ይኖርብናል። የፀሐይ ጨረር ማግኘት ያለበት ደግሞ በተለይ ፊታችን እና የእጃችን ክንድ መሆን እንዳለበትም ነው የመከሩት።

እርግጥ ነው በተጠቀሰው ሰዓት ኢትዮጵያ ውስጥ ጃንጥላ ይዞ መሄድ፤ አለያም ጥላ ባለበት አካባቢ መቀመጥን የመሳሰለ ልማድ አለ። ዶክተር ንብረትም በተለይ በከተማ አካባቢ ይህንኑ ታዝበዋል። በዚያ ላይ የኢትዮጵያን የቆዳ ቀለም ረዘም ላለ ጊዜ የፀሐይ ከሚያስፈልጋቸው ወገን ነው። ብዙውን ጊዜ ጃንጥላን ለፀሐይ መከላከያ መጠቀሙ ወገኖችም ሰውነታቸው የሚያስፈልገውን ቫይታሚን ዲ እንዳያገኝ እንቅፋት እየሆኑ መሆኑን አመልክተዋል። 

Source: https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%89%AB%E1%8B%AD%E1%89%B3%E1%88%9A%E1%8A%95-d-%E1%8A%A5%E1%8C%A5%E1%88%A8%E1%89%B5/a-71964087


"እንደ አሮጌ ምንጣፍ የተጣለ" - የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የቪኦኤ በጀት እንዲቋረጥ መወሰኑን አወደሰ!

 የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የአሜሪካው ፕሬዝንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) በጀት እንዲቋረጥ መወሰናቸውን አወደሰ።



የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) እና ራድዮ ፍሪ እስያ (አርኤፍኤ) በቻይና መንግሥት ዙሪያ ለዓመታት ሲዘግቡ የቆዩ ሲሆን ትራምፕ የጣቢያዎቹ በጀት እንዲቀነስ ወስነዋል።

ውሳኔው የተላለፈው ባለፈው አርብ ነው። 1300 የቪኦኤ ሠራተኞች በግዴታ እረፍት እንዲወጡ ተነግሯቸዋል።

ተቺዎች ውሳኔው ዲሞክራሲን ወደኋላ የሚጎትት ነው ቢሉም ግሎባል ታይምስ የተባለው የቻይና መንግሥት ጋዜጣ ቪኦኤ አሁን "እንደ አሮጌ ምንጣፍ ተጥሏል" ብሏል።

ዋይት ሐውስ የትራምፕን ውሳኔ በተለመከተ በሰጠው መግለጫ "ግብር ከፋዮች ከዚህ በኋላ ለፕሮፖጋንዳ ገንዘብ አይከፍሉም" የሚል አስተያየት።

ትራምፕ ያስተላለፉት ውሳኔ በኮንግረሱ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ዩኤስ ኤጀንሲ ፎር ግሎባልድ ሚድያ የተባለውን ድርጅት ዒላማ ያደረገ ነው። ይህ ኤጀንሲ ቮኦኤ፣ ራድዮ ፍሪ እስያ እና ራድዮ ፍሪ አውሮፓ የተባሉትን ጣቢያዎች ያስተዳድራል።

እኒህ ጣቢያዎች የፕረስ ነፃነት የላቸውም በሚባሉ ሥፍራዎች በሚሠሯቸው ዘገባዎች ይታወቃሉ። ቻይና፣ ካምቦዲያ፣ ሩሲያ እና ሰሜን ኮሪያ ከእኒዚህ ሥፍራዎች መካከል ይመደባሉ።

ቪኦኤ ቻይና ውስጥ እንዳይሰራጭ ቢታገድም አድማጮች በአጭር ሞገድ ራድዮ አሊያም 'ቪፒኤን' ተጠቅመው ማግኘት ይችላሉ።

አርኤፍኤ በተለይ በካምቦዲያ ስላለው የመብት ጥሰት በመዘገብ የሚታወቅ ሲሆን የቀድመው የሀገሪቱ አምባገነን መሪ ሁን ሴን የትራምፕን ውሳኔ "ለሐሰተኛ ዜና ትልቅ አስተዋፅዖ የሚያበረክት" ሲሉ አሞግሰውታል።

በቻይና ዢንግጂያንግ ግዛት በሚገኙ ካምፖች የቻይና መንግሥት የኡጉር ሙስሊሞችን አፍኖ ማስቀመጡን ቀድመው ከዘገቡት መካከል አንዱ አርኤፍኤ ነበር።

ቤይጂንግ ይህን ወቀሳ የማትቀበለው ሲሆን ሙስሊሞች በፍላጎታቸው "ትምህርት ለመቅሰም" ነው የገቡት፤ የካምፖቹ ዓላማ ደግሞ "ሽብርተኝነት እና ኃይማኖታዊ ፅንፈኝነትን" መከላከል ነው ትላለች።

ቪኦኤ ከሰሜን ኮሪያ ጠፍተው ስለሚወጡ ዜጎች እንዲሁም የቻይናው ኮሚዩኒስት ፓርቲ በኮቪድ ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎችን ለመደበቅ ስላደረገው ሙከራ በሠራው ዘገባ ሽልማት ተበርክቶለታል።

በዋነኛነት በራድዮ የሚተላለፈው የአሜሪካ ድምፅ በአማርኛ እና በማንድሪን እንዲሁም በበርካታ ቋንቋዎች በተለያዩ ሀገራት ይተላለፋል።

የቻይና መንግሥት ሚድያ የሆነው ግሎባል ታይምስ ጋዜጣ የቪኦኤን መዘጋት አወድሶ ጣቢያው "የውሸት መፈብረኪያ ነው" ብሏል።

የቀድሞ የቢቢሲ ጋዜጠኛ የነበረችው እና በቪኦኤ መዘጋት ምክንያት ሥራዋን ያጣችው ቫልድያ ባራፑትሪ የቻይናው ጋዜጣ ያወጣው ዘገባ "የሚያስደንቅ አይደለም" ስትል ለቢቢሲ ትናገራለች።

በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የናዚ ፕሮፖጋንዳንድ ለመገዳደር የተቋቋመው ቪኦኤ በ50 ቋንቋዎች የሚተላለፍ እና ከ360 ሚሊዯን በላይ ሳምንታዊ አድማጮች ያሉት ጣቢያ ነው።

በቻይና፣ ሰሜን ኮሪያ፣ በኮሚዩኒስት ኩባ እና በቀድሞው ሶቪዬት ሕብረት ተላልፏል። በርካታ ቻይናዊያን እንግሊዝኛ ቋንቋ እንዲለምዱም አስተዋፅዖ አድርጓል።

የቪኦኤ ዳይሬክተር ማይክል አብራሞዊትዝ የትራምፕ ውሳኔ ቪኦኤን ነቅንቆታል ብለው "በተቃራኒው እንደ ኢራን፣ ቻይና እና ሩሲያ ያሉ ሀገራት ቢሊዮን ዶላሮች እያፈሰሱ የአሜሪካን ስም እያጠለሹ ነው" መሆኑን ተናግረዋል።

Source: https://www.bbc.com/amharic/articles/c93nx15wxl2o

Sunday, September 15, 2024

Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!

 

Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!

Eight personnel dead as org. takes USD 30mln loan to sustain operations


The World Food Program says security concerns are straining its ability to deliver crucial aid assistance in Ethiopia as no less than eight humanitarian workers lost their lives to violence over the past year, while a further 20 were the victims of abductions.


Zlatan Milišić, WFP country director in Ethiopia, told The Reporter that seeing through humanitarian assistance programs and deliveries has grown increasingly challenging for the United Nations agency.


“Security challenges are often linked to banditry or robbery on the road by unidentified armed groups. They pose risks, threats, and challenges for us,” he said.


The movements of the world’s largest humanitarian organization are being deeply affected by protracted conflicts and security threats in Oromia, Gambella, Somali, parts of Tigray, and Afar, as well as by the silent battles going on between armed groups and government forces in the Amhara region, according to the Director.

“It’s difficult logistically and it’s difficult security-wise,” he said. “There are issues particularly in the Amhara Regional State.”

During a sit down with The Reporter, Milišić praised his staff for prevailing against the life-threatening challenges while drawing attention to what he says is an increasingly difficult and worrisome work environment.

Ensuring the safety and security of the staff, partners, contractors and cargo have become the organization’s top priority as the WFP finds itself walking a tightrope in its attempt to deliver life-saving assistance to target populations while keeping its personnel out of harm’s way.

“If we send our convoy and one, two, or five of our trucks get offloaded by people with guns, that’s a problem,” said Milišić. “We can resolve it once, but if it happens again and again, you start questioning what assurances we have sending this. Our donors start asking why we are sending food to areas where we get robbed. But not sending food isn’t an option because people are going to be hungry.”

A chronic shortfall in support from traditional donors has forced the WFP wing operating in Ethiopia to take a loan of USD 30 million from its global umbrella contingencies fund.

“If we didn’t take that loan, we would have fully stopped some of our programs by September and we would have zero food by now,” said Milišić.

The Director noted concerns that WFP Ethiopia’s once stellar reputation for resilience, livelihoods, nutrition, and school feeding programs has dwindled over the past couple of years.

“If one wishes to do more of these works, which we are strong at and for which the potential exists, it can be done. But a lack of resources and some of the traditional donors focusing on humanitarian assistance is not allowing us to do more. We cut numbers there as well,” he said.

Despite the threats, abductions, and killings, WFP Ethiopia claims it has managed to meet 90 percent of its goal in reaching people in need.

Sunday, June 30, 2024

Ethiopia : Dialogue Commission wants gov’t to create “enabling condition

 

Professor Mesfin Araya, Chief of the Dialogue Commission (Photo credit : DW Amharic)

The National Dialogue Commission on Thursday presented its performance report to the parliament. 

Unusual about it was that this meeting took place in a hotel, not at the parliament building. The practice of using hotels for public events has become very common in the past few years. In fact, the hotel that the National Dialogue Committee used on Friday – Skylight Hotel – government owned. 

Chair of the Commission, Professor Mesfin Araya, highlighted what the commission has been doing over the past one year. It was said identification of participants and agenda item collection work has been completed except in Amhara and Tigray regions. 

He described the process as “tiresome, resource consuming and exemplary with which many things can be accomplished.” Regarding the time needed to the process, he said that “We[commissioners?] have understood that it is not something that can be done hastily.” 

The Chief Commissioner also talked about the challenges that the commission has been experiencing in the course of its work. Ongoing conflict (in the Amhara region) and questions about the neutrality of the commission are among them.  

He mentioned that there are political organizations and other entities that withdraw from the process on grounds of neutrality. Major Ethiopian political parties withdraw from the process expressing concern that the ruling party has influence and lack of inclusiveness in the process.  

Oromo Federalist Congress, EPRP and Enat Party – are some of the major parties that withdrew from the process.  Opposition voices allege that participant identification is dominated by the ruling party cadres. When the commission completes its work, it will be the parliament that will approve it but over 95 percent of the parliamentarians are from the ruling party meaning the ruling power has the power to accept or reject the findings and/recommendations of the Dialogue Commissions.  But the commissioner says six parties that withdrew from the process signed an agreement with the commission in the past three weeks.  

Prime Minister Abiy Ahmed attended the opening event of agenda collection event in Addis Ababa earlier this month and he said “there will be no transitional government in Ethiopia any more.” Many understood that even if the National Dialogue recommends the formation of the transitional government, the ruling party will not accept it. 

The Chief Commissioner emphasized the need on the part of the government to create enabling conditions. 

“If this dialogue is to be correctly a success, again I ask this government in the name of my commissioners the question to create enabling conditions. I will ask the same question in the future too,” he said. 

With key players from opposition and civic organizations outside of the process, there is noticeable  skepticism if the commission would resolve Ethiopia’s problem. Some argue, a desirable outcome can come from a process that is not inclusive enough and one that is dominated by the ruling party. Abiy Ahmed has been warning, the national dialogue is “Ethiopia’s chance. Let us use it.”   

Source: https://borkena.com/2024/06/29/ethiopia-dialogue-commission-wants-govt-to-create-enabling-condition/

Related Posts Plugin for WordPress, Blogger...

Recent Articles

  • የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!
     የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ደፋር ማሻሻያዎችን እና አፍሪካን የሚመሩ መፍትሄዎችን ከፒአርሲ ጋር የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ አሳሰቡ!የመጀመርያው የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ (PRC) እና አዲስ የተሾሙት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አመራር አባላት ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂደዋል። ስብሰባውን በኤች.ኢ. ማህሙድ አሊ የሱፍ፣ የAUC ሊቀመንበር እና ኤች.ኢ. በአፍሪካ ህብረት የአንጎላ ሪፐብሊክ ቋሚ ተወካይ እና የፒአርሲ ሊቀመንበር አምባሳደር ፕሮፌሰር ሚጌል ሴሳር...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • ፀሐይ ባለበት የቫይታሚን D እጥረት ለምን?
     ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆነው ቫይታሚን ዲ የሚገኘው በፀሐይ ጨረር አማካኝነት በተፈጥሮ ሂደት ነው። ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ የፀሐይ ብርሃንና ሙቀት የምታገኝ ሀገር ብትሆንም በቅርቡ የወጣ መረጃ ብዙዎች የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባቸው ያመለክታል። ለምን ይሆን?ቫይታሚን ዲየቫይታሚን ዲ እጥረት በመላው ዓለም ሰዎች ላይ ስለሚታይ አሳሳቢ መሆኑ ይነገራል። በተለይ በዓመት ውስጥ የፀሐይ ብርሃንም ሆነ ሙቀቷን በውስን ወራት ብቻ በሚያገኙ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ሃገራት ሰዎች...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • "እንደ አሮጌ ምንጣፍ የተጣለ" - የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የቪኦኤ በጀት እንዲቋረጥ መወሰኑን አወደሰ!
     የቻይና መንግሥት ጋዜጣ የአሜሪካው ፕሬዝንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) በጀት እንዲቋረጥ መወሰናቸውን አወደሰ።የአሜሪካ ድምፅ (ቪኦኤ) እና ራድዮ ፍሪ እስያ (አርኤፍኤ) በቻይና መንግሥት ዙሪያ ለዓመታት ሲዘግቡ የቆዩ ሲሆን ትራምፕ የጣቢያዎቹ በጀት እንዲቀነስ ወስነዋል።ውሳኔው የተላለፈው ባለፈው አርብ ነው። 1300 የቪኦኤ ሠራተኞች በግዴታ እረፍት እንዲወጡ ተነግሯቸዋል።ተቺዎች ውሳኔው ዲሞክራሲን ወደኋላ የሚጎትት ነው ቢሉም ግሎባል ታይምስ...
    Mar-18 - 2025 | More »
  • Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!
     Killings, abductions, funding shortfalls stifle WFP relief efforts across Ethiopia!Eight personnel dead as org. takes USD 30mln loan to sustain operationsThe World Food Program says security concerns are straining its ability to deliver crucial aid assistance in Ethiopia as no less than eight...
    Sept-15 - 2024 | More »
  • Ethiopia : Dialogue Commission wants gov’t to create “enabling condition
     Professor Mesfin Araya, Chief of the Dialogue Commission (Photo credit : DW Amharic)The National Dialogue Commission on Thursday presented its performance report to the parliament. Unusual about it was that this meeting took place in a hotel, not at the parliament building. The practice...
    June-30 - 2024 | More »
  • Struggles of High-Rise Living
     Located on the western outskirts of AddisAbaba, the Asko 40/60 condominium towers stand tall, promising a modern lifestyle but delivering a daily ordeal for its residents. Among them is Melat Kasa, a pregnant mother of two young children aged 4 and 6, who lives on the 13th floor. “I’ve been...
    June-30 - 2024 | More »
  • TPLF regains political legitimacy with Justice Ministry’s blessing
     NewsTPLF regains political legitimacy with Justice Ministry’s blessingThe Ministry of Justice has granted the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) the green light to register with the National Election Board of Ethiopia (NEBE) as a political party.Heads of the NEBE were informed of the...
    June-29 - 2024 | More »
  • A father who lost 2 sons in a Boeing Max crash waits to hear if the US will prosecute the company
     Ike Riffel fears that instead of putting Boeing on trial, the government will offer the company another shot at corporate probationPhoto by: Jim Young/APProtesters hold photographs of victims of the 2019 Boeing Ethiopian Airlines crash, including Melvin Riffel, left.By: AP via Scripps...
    June-29 - 2024 | More »
  • Ethiopia’s dam fills threaten Egypt’s lifeline: Calls for international intervention
     Adel Sadawi, a member of the Egyptian Council for Foreign Affairs and former Dean of the Institute for Research and Strategic Studies on Nile Basin Countries, commented on Ethiopia’s announcement of its readiness to carry out the fifth filling of the Grand Ethiopian Renaissance...
    June-29 - 2024 | More »
  • Fashion event brings Kanu, others to Ethiopia
     Former Nigerian national football team striker Nwankwo Kanu and other African former football players are in Addis Ababa to participate in the Shenen Africa Fashion Festival Week 2024Upon arrival at the Addis Ababa Bole International Airport, on Thursday Kanu was welcomed by Ethiopia’s...
    June-29 - 2024 | More »
  • Economic, conflict spurring human trafficking in Ethiopia: US State Department
     NewsEconomic, conflict spurring human trafficking in Ethiopia: US State DepartmentYemeni Houthis forcing Ethiopian migrants into military serviceThe US Department of State commends the Ethiopian government’s efforts to combat human trafficking but urges that more needs to be done to eliminate...
    June-29 - 2024 | More »
  • Ethiopian gov’t forces killed 27 civilians in the Amhara region
     Ethiopian gov’t forces killed 27 civilians in the Amhara regionEthiopian government forces this week reportedly killed 27 civilians, in two separate incidents,  in a latest string of extrajudicial killings in the Amhara region of Ethiopia.  The forces allegedly carried it out in a...
    June-29 - 2024 | More »
  • በአማራ ክልል በዚህ ሳምንት ከ27 በላይ የሚሆኑ ‘ሰላማዊ ሰዎች’ “በመንግሥት ኃይሎች” መገደላቸው ተነገረ
     በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ሰሜን ጎጃም ዞኖች በቀናት ልዩነት “የመንግሥት ኃይሎች” ቤት ለቤትና መንገድ ላይ ‘ሰላማዊ ሰዎችን’ መግደላቸውን የዐይን እማኞችና ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል።የደብረሲና ከተማጥቃቶቹ ሰኞ ሰኔ 17 እና ረቡዕ ሰኔ 19፤ 2016 ዓ/ም መፈጸማቸው የተነገረ ሲሆን፤ በጥቃቶቹም ከ27 በላይ ንጹሃን ሰዎች መገደላቸው ተነግሯል።በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ ከደብረ ሲና ከተማ ወጣ ብላ በምትገኝ ሾላ ሜዳ በተባለች አነስተኛ የገጠር...
    June-29 - 2024 | More »
  • AMHARA MASSACRE: A GRIM REMINDER OF ETHIOPIA’S FRAGILE PEACE
     Mariam SenbetBeneath the rich history of Ethiopia lies a disturbing trend of violence that has disrupted the tranquility of its ancient monasteries and the well-being of its inhabitants. On February 22, 2024, a brutal assault resulted in the deaths of four monks within the sacred confines of...
    June-23 - 2024 | More »
  • More details emerging about ethnic Amhara Generals led public meeting in Addis
     On Friday, the Ethiopian Defense Force shared a brief update on its social media page about the meeting that the Deputy Chief of Staff, Abebaw Tadesse,  Defense Operations Manager, General  General Belay Seyoum, and Federal Police Deputy Commissioner, Zelalem Mengiste had with...
    June-23 - 2024 | More »
  • Dr. Fisseha Eshetu’s Claims Under Scrutiny: A Closer Look
     Dr. Fisseha EshetuBy Taye HaileDr. Fisseha Eshetu, the CEO of Purpose Black, has recently made headlines by claiming that he fled Ethiopia out of fear of arrest by the government. He alleges that government agents threatened him and accused him of supporting the group known as Fano. However,...
    June-23 - 2024 | More »
  • በአማራ ክልል ሁለት የጎጃም ዞኖች በቀናት ልዩነት “በመንግሥት ኃይሎች” ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
     Bahir Darበአማራ ክልል ምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም ዞኖች ባለፈው ሳምንት በቀናት ልዩነት ውስጥ ተፈጽሟል በተባሉ ጥቃቶች ከ20 በላይ የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የዐይን እማኞች ለቢቢሲ ተናገሩ።ጥቃቶቹ ባለፈው ሳምንት ሰኔ 7 እና 9 ቀራኒዮ እና ጂጋ በተባሉ ከተሞች እንደተፈጸሙ የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ሁለቱም ጥቃቶች የመንግሥት ኃይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች ውጊያ ካደረጉ በኋላ ስለመፈጸማቸው ገልጸዋል።እሁድ ሰኔ 9 በምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢጠህና...
    June-18 - 2024 | More »
  • ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱ
     ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ እና ቴዎድሮስ ዘርፉ ከእስር ተፈቱለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት “አካልን ነጻ የማውጣት” አቤቱታ ያቀረቡት ሶስት ጋዜጠኞች ከእስር ተፈቱ። ዛሬ እና ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ ከእስር የተፈቱት ጋዜጠኞች በቃሉ አላምረው፣ በላይ ማናዬ፣ ቴዎድሮስ ዘርፉ ናቸው። ሶስቱ ጋዜጠኞች የፌደራል ፖሊስ “ሕገ መንግስታዊ መብታቸውን በመጣስ በእስር እንዲቆዩ” ማድረጉን በመጥቀስ ለፍርድ ቤት አቤቱታ ያቀረቡት ባለፈው ሳምንት ነበር።...
    June-18 - 2024 | More »
  • Jiga, Ethiopia : Government Forces Reportedly Execute 25 Civilians in Following Ambush Loss
     In the latest string of known extrajudicial executions of civilians, the Ethiopian government soldiers reportedly massacred 25 civilians in Jiga, West Gojam, Amhara region of Ethiopia. Residents and Fano forces from the area have confirmed the incident to Ethiopian News outlets based in...
    June-18 - 2024 | More »
  • Judge grants request from families of Ethiopian Air Boeing 737 MAX crash victims to share confidential docs with DOJ
     A federal magistrate judge in Chicago on Monday granted a request from families of victims of the 2019 Ethiopian Air Boeing 737 MAX crash to provide the U.S. Department of Justice confidential documents and testimony obtained in their civil lawsuit against Boeing. The families...
    June-18 - 2024 | More »

Recent Video Uploads

Subscribe Ethiopia Today Videos and Watch on You Tube

Ethiopia Today

  • Active a minute ago with many
  •  
  •  videos
Ethiopia Today bringing you recent information about Ethiopia. It bring you, news, Amharic movies,  Musics and many clips. subscribe and get many Videos on time